በግማሽ ዓመቱ ከተሰጡ አገልግሎቶች

የገቢዎች ሚኒስቴር በ2013 በጀት ዓመት የመጀመሪያዎቹ ስድስት ወራት ከዕቅድ በላይ አፈፃፀም አስመዝግቧል፡፡

በግማሽ ዓመቱ ከተሰጡ አገልግሎቶች ውስጥ፡-

ለ425 ግብር ከፋዮች ዕውቅና እና ሽልማት ተሰጥቷል(በሚኒስቴር እና በቅርንጫፍ ደረጃ)

የ5384 አዲስ ግብር ከፋዮች ምዝገባ ተካሂዷል

5299 የደረሰኝ ህትመት ፈቃድ ተሰጥቷል

ለ37934 ግብር ከፋዮች የክሊራንስ አገልግሎት ተሰጥቷል

.

በብዛት የተነበቡ ዜናዎች

  • "ከፍተኛ ግብር ከፋዮች የታክስ ህግን በማክበርና የልዕቀት ማዕከል በመሆን አርአያ ሊሆኑ ይገባል" የገቢዎች ሚኒስትር አቶ ላቀ አያሌው Fri, 29 Oct 2021
"ከፍተኛ ግብር ከፋዮች የታክስ ህግን በማክበርና የልዕቀት ማዕከል በመሆን አርአያ ሊሆኑ ይገባል" የገቢዎች ሚኒስትር አቶ ላቀ አያሌው
  • "የሀገራችንን ኢኮኖሚ በጽኑ መሰረት ላይ ለማቆም በሚደረገው ጥረት የገቢዎች ሚኒስቴር እና የጉምሩክ ኮሚሽን ያላቸው ድርሻ ከፍተኛ በመሆኑ ለአፍታም ቢሆን ሳናሸልብ ተግተን እንሰራለን " ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ (የገቢዎች ሚኒስትር) Wed, 4 Jan 2023
"የሀገራችንን ኢኮኖሚ በጽኑ መሰረት ላይ ለማቆም በሚደረገው ጥረት የገቢዎች ሚኒስቴር እና የጉምሩክ ኮሚሽን ያላቸው ድርሻ ከፍተኛ በመሆኑ ለአፍታም ቢሆን ሳናሸልብ ተግተን እንሰራለን " ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ (የገቢዎች ሚኒስትር)